Telegram Group & Telegram Channel
ጂብራኢል

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ

ጂብሪል ከመላእክት አለቆች አንዱ ነው፦
2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 47
ሠሙራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “በሌሊት ላይ ሁለት ሰዎች ወደ እኔ ሲመጡ አየሁኝ፥ ከእነርሱ አንዱ እንዲህ አለ፦ “ያ እሳት የሚያይዝ “ማሊክ” ሲሆን የእሳት ዘበኛ ነው፥ “እኔ ጂብሪል ነኝ”። ይህ ሚካኢል ነው”። عَنْ سَمُرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ رَأَيْتُ اللَّيْلَةَ رَجُلَيْنِ أَتَيَانِي قَالاَ الَّذِي يُوقِدُ النَّارَ مَالِكٌ خَازِنُ النَّارِ، وَأَنَا جِبْرِيلُ، وَهَذَا مِيكَائِيلُ ‏”‌‏.‏

“ኢል” ئِيل የሚለው ቃል “ኢላህ” إِلَـٰه ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው፥ “ኢል” ئِيل የሚለው ቃል በመላእክት ስም መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ይመጣል። ለምሳሌ “ሚካ-ኢል” مِيكَائِيل እና “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ተጠቃሽ ናቸው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 196
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ጂብራኢል ስለ ውዱእ አስተማረኝ”። زَيْدِ بْنِ حَارِثَةَ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ “‏ عَلَّمَنِي جِبْرَائِيلُ الْوُضُوءَ

“ጂብሪል” جِبْرِيل “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل ተውጦ ሲነበብ ሲሆን “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل በግልጽ ሲመጣ ደግሞ “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ይሆናል፥ ይህንን በዐረቢኛው ባይብልም ማየት ይቻላል፦
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም መልሶ፦ እኔ በአሏህ ፊት የምቆመው ጂብራኢል ነኝ። فَأجَابَهُ المَلَاكُ: «أنَا جِبْرَائِيلُ الَّذِي أقِفُ فِي حَضْرَةِ اللهِ
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ጂብሪል እነሆ እየበረረ መጣ። أيْ بَيْنَمَا كُنْتُ أُصَلِّي هَذِهِ الصَّلَاةَ – طَارَ الرَّجُلُ جِبرِيلُ الَّذِي رَأيْتُهُ قَبْلًا فِي الرُّؤيَا مُسرِعًا فَوَصَلَ إلَيَّ فِي وَقْتِ ذَبِيحَةِ المَسَاءِ.

“ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ወይም “ጂብሪል” جِبْرِيل የሚለው ቃል “ጂብር” جِبْرَ እና “ኢል” ئِيل ከሚሉ ሁለት ቃላት የተዋቀረ ነው፥ “ጂብር” جِبْرየሚለው ቃል “ጀበረ” جَبَرَ ማለትም “ጀገነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጀግና” ማለት ነው። “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ማለት በጥቅሉ “የአምላክ ጀግና” ማለት ነው፥ በተመሳሳይ በዕብራይስጥ “ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל ነው። “ጌቤር” גָּבַר ማለት “ጀግና” “ኃያል” “ብርቱ” ማለት ነው፦
2 ሳሙኤል 1፥23 ከአንበሳም ይልቅ “ብርቱዎች” ነበሩ። קלו מאריות גברו׃

“ገበር” גֶּבֶר ሲሆን ደግሞ “ሰው” ማለት ነው፦
ኢዮብ 34፥7 እንደ ኢዮብ ያለ “ሰው” ማን ነው? מי־גבר כאיוב

“ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל በዚህ ትርጉሙ “የአምላክ ሰው” ማለት ነው፥ “ኤል” אֵל የሚለው ቃል “ኤሎሃ” אֱלוֹהַּ ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው። ጂብሪል በሰው አምሳል ወደ ሰዎች ስለሚመጣ የአምላክ ሰው ነው፥ ወደ መርየም የመጣው ትክክለኛ ሰው ተመስሎ ነው፦
19፥17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፡፡ መንፈሳችንምም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፡፡ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا فَأَرْسَلْنَا إِلَيْهَا رُوحَنَا فَتَمَثَّلَ لَهَا بَشَرًا سَوِيًّا

ጂብሪል ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚመጣው በሚወዱት ባልደረባ በዲሕያህ ኢብኑ ኸሊፋህ በሚባል ሰው ተመስሎ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 2
አቡ ዑስማን እንደተረከው፦ “ጂብሪል ወደ ነቢዩ”ﷺ” ሲመጣ ኡሙ ሠላማህ ከእርሳቸው ጋር ነበረች፥ ጂብሪል መናገር ጀመረ። ነቢዩም”ﷺ”፦ “ኡሙ ሠላማህ ይህ ማን ነው? አሉ፥ እርሷም፦ “ይህ ዲሕያህ ነው” አለች። ጂብሪል በሄደ ጊዜ እርሷም፦ “ወሏሂ! በነቢዩ”ﷺ” ሑጥባህ ላይ ስለ ጂብሪል ዜና እስኪነግሩን ድረስ ከዲሕያህ በስተቀር ሌላ ማንንም አላሰብኩም ነበር”። عَنْ أَبِي عُثْمَانَ، قَالَ أُنْبِئْتُ أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَعِنْدَهُ أُمُّ سَلَمَةَ فَجَعَلَ يَتَحَدَّثُ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأُمِّ سَلَمَةَ ‏ “‏ مَنْ هَذَا ‏”‌‏.‏ أَوْ كَمَا قَالَ قَالَتْ هَذَا دِحْيَةُ‏.‏ فَلَمَّا قَامَ قَالَتْ وَاللَّهِ مَا حَسِبْتُهُ إِلاَّ إِيَّاهُ حَتَّى سَمِعْتُ خُطْبَةَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يُخْبِرُ خَبَرَ جِبْرِيلَ أَوْ كَمَا قَالَ،

በባይብልም ቢሆን ገብርኤል በሰው አምሳያ ወደ ዳንኤል ስለመጣ “ሰው” ተብሏል፦
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ገብርኤል እነሆ እየበረረ መጣ።

ምነው አብርሃም ቤት የገቡት ሦስቱ መላእክት “ሰዎች” ተብለው የለ እንዴ?፦
ዘፍጥረት 18፥2 ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ “ሦስት ሰዎች” በፊቱ ቆመው አየ።
ዘፍጥረት 18፥16 “ሰዎቹም” ከዚያ ተነሥተው ወደ ሰዶም አቀኑ አብርሃምም ሊሸኛቸው አብሮአቸው ሄደ።
ዘፍጥረት 18፥22 “ሰዎቹም” ከዚያ ፊታቸውን አቀኑ፥ ወደ ሰዶምም ሄዱ።

እንዲሁ ከአብርሃም ቤት ወደ ሰዶም ያቀኑት ሁለቱ መላእክት ሁለቱ ሰዎች ተብለዋል እኮ፦
ዘፍጥረት 19፥1 “ሁለቱም መላእክት” በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ።
ዘፍጥረት 19፥10 “ሁለቱም ሰዎች” እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት አገቡት መዝጊያውንም ዘጉት።
ዘፍጥረት 19፥12 “ሁለቱም ሰዎች” ሎጥን አሉት። እኛ ይህን ስፍራ እናጠፋለንና፥ ጩኸታቸው በእግዚአብሔር ፊት ትልቅ ሆኖአልና እናጠፋውም ዘንድ እግዚአብሔር ሰድዶናል።

እንግዲህ ተረጋግተን ልጡ የተራሰ ጉድጓዱ የተማሰ ምርምር ስናረግ “ገብርኤል” ማለት “የአምላክ ሰው” ማለት መሆኑን እና ገብርኤል በሰው አምሳል ስለሚመጣ “ሰው” መባሉን አስረግጠን እና ረግጠን ካስረዳን ዘንዳ “ጂብራኢል እንዴት በሰው አምሳል ይመጣል” ብላችሁ የተቻችሁት ትችት የጨባራ ለቅሶ እና ተስካር ነው፥ ዙሪያ ገቡን ሳትመረምሩ መተቸት እንዲህ ድባቅ ያስገባል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://www.tg-me.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም



tg-me.com/slmatawahi/8838
Create:
Last Update:

ጂብራኢል

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ

ጂብሪል ከመላእክት አለቆች አንዱ ነው፦
2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 47
ሠሙራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “በሌሊት ላይ ሁለት ሰዎች ወደ እኔ ሲመጡ አየሁኝ፥ ከእነርሱ አንዱ እንዲህ አለ፦ “ያ እሳት የሚያይዝ “ማሊክ” ሲሆን የእሳት ዘበኛ ነው፥ “እኔ ጂብሪል ነኝ”። ይህ ሚካኢል ነው”። عَنْ سَمُرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ رَأَيْتُ اللَّيْلَةَ رَجُلَيْنِ أَتَيَانِي قَالاَ الَّذِي يُوقِدُ النَّارَ مَالِكٌ خَازِنُ النَّارِ، وَأَنَا جِبْرِيلُ، وَهَذَا مِيكَائِيلُ ‏”‌‏.‏

“ኢል” ئِيل የሚለው ቃል “ኢላህ” إِلَـٰه ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው፥ “ኢል” ئِيل የሚለው ቃል በመላእክት ስም መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ይመጣል። ለምሳሌ “ሚካ-ኢል” مِيكَائِيل እና “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ተጠቃሽ ናቸው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 196
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ጂብራኢል ስለ ውዱእ አስተማረኝ”። زَيْدِ بْنِ حَارِثَةَ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ “‏ عَلَّمَنِي جِبْرَائِيلُ الْوُضُوءَ

“ጂብሪል” جِبْرِيل “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل ተውጦ ሲነበብ ሲሆን “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل በግልጽ ሲመጣ ደግሞ “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ይሆናል፥ ይህንን በዐረቢኛው ባይብልም ማየት ይቻላል፦
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም መልሶ፦ እኔ በአሏህ ፊት የምቆመው ጂብራኢል ነኝ። فَأجَابَهُ المَلَاكُ: «أنَا جِبْرَائِيلُ الَّذِي أقِفُ فِي حَضْرَةِ اللهِ
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ጂብሪል እነሆ እየበረረ መጣ። أيْ بَيْنَمَا كُنْتُ أُصَلِّي هَذِهِ الصَّلَاةَ – طَارَ الرَّجُلُ جِبرِيلُ الَّذِي رَأيْتُهُ قَبْلًا فِي الرُّؤيَا مُسرِعًا فَوَصَلَ إلَيَّ فِي وَقْتِ ذَبِيحَةِ المَسَاءِ.

“ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ወይም “ጂብሪል” جِبْرِيل የሚለው ቃል “ጂብር” جِبْرَ እና “ኢል” ئِيل ከሚሉ ሁለት ቃላት የተዋቀረ ነው፥ “ጂብር” جِبْرየሚለው ቃል “ጀበረ” جَبَرَ ማለትም “ጀገነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጀግና” ማለት ነው። “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ማለት በጥቅሉ “የአምላክ ጀግና” ማለት ነው፥ በተመሳሳይ በዕብራይስጥ “ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל ነው። “ጌቤር” גָּבַר ማለት “ጀግና” “ኃያል” “ብርቱ” ማለት ነው፦
2 ሳሙኤል 1፥23 ከአንበሳም ይልቅ “ብርቱዎች” ነበሩ። קלו מאריות גברו׃

“ገበር” גֶּבֶר ሲሆን ደግሞ “ሰው” ማለት ነው፦
ኢዮብ 34፥7 እንደ ኢዮብ ያለ “ሰው” ማን ነው? מי־גבר כאיוב

“ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל በዚህ ትርጉሙ “የአምላክ ሰው” ማለት ነው፥ “ኤል” אֵל የሚለው ቃል “ኤሎሃ” אֱלוֹהַּ ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው። ጂብሪል በሰው አምሳል ወደ ሰዎች ስለሚመጣ የአምላክ ሰው ነው፥ ወደ መርየም የመጣው ትክክለኛ ሰው ተመስሎ ነው፦
19፥17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፡፡ መንፈሳችንምም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፡፡ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا فَأَرْسَلْنَا إِلَيْهَا رُوحَنَا فَتَمَثَّلَ لَهَا بَشَرًا سَوِيًّا

ጂብሪል ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚመጣው በሚወዱት ባልደረባ በዲሕያህ ኢብኑ ኸሊፋህ በሚባል ሰው ተመስሎ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 2
አቡ ዑስማን እንደተረከው፦ “ጂብሪል ወደ ነቢዩ”ﷺ” ሲመጣ ኡሙ ሠላማህ ከእርሳቸው ጋር ነበረች፥ ጂብሪል መናገር ጀመረ። ነቢዩም”ﷺ”፦ “ኡሙ ሠላማህ ይህ ማን ነው? አሉ፥ እርሷም፦ “ይህ ዲሕያህ ነው” አለች። ጂብሪል በሄደ ጊዜ እርሷም፦ “ወሏሂ! በነቢዩ”ﷺ” ሑጥባህ ላይ ስለ ጂብሪል ዜና እስኪነግሩን ድረስ ከዲሕያህ በስተቀር ሌላ ማንንም አላሰብኩም ነበር”። عَنْ أَبِي عُثْمَانَ، قَالَ أُنْبِئْتُ أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَعِنْدَهُ أُمُّ سَلَمَةَ فَجَعَلَ يَتَحَدَّثُ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأُمِّ سَلَمَةَ ‏ “‏ مَنْ هَذَا ‏”‌‏.‏ أَوْ كَمَا قَالَ قَالَتْ هَذَا دِحْيَةُ‏.‏ فَلَمَّا قَامَ قَالَتْ وَاللَّهِ مَا حَسِبْتُهُ إِلاَّ إِيَّاهُ حَتَّى سَمِعْتُ خُطْبَةَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يُخْبِرُ خَبَرَ جِبْرِيلَ أَوْ كَمَا قَالَ،

በባይብልም ቢሆን ገብርኤል በሰው አምሳያ ወደ ዳንኤል ስለመጣ “ሰው” ተብሏል፦
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ገብርኤል እነሆ እየበረረ መጣ።

ምነው አብርሃም ቤት የገቡት ሦስቱ መላእክት “ሰዎች” ተብለው የለ እንዴ?፦
ዘፍጥረት 18፥2 ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ “ሦስት ሰዎች” በፊቱ ቆመው አየ።
ዘፍጥረት 18፥16 “ሰዎቹም” ከዚያ ተነሥተው ወደ ሰዶም አቀኑ አብርሃምም ሊሸኛቸው አብሮአቸው ሄደ።
ዘፍጥረት 18፥22 “ሰዎቹም” ከዚያ ፊታቸውን አቀኑ፥ ወደ ሰዶምም ሄዱ።

እንዲሁ ከአብርሃም ቤት ወደ ሰዶም ያቀኑት ሁለቱ መላእክት ሁለቱ ሰዎች ተብለዋል እኮ፦
ዘፍጥረት 19፥1 “ሁለቱም መላእክት” በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ።
ዘፍጥረት 19፥10 “ሁለቱም ሰዎች” እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት አገቡት መዝጊያውንም ዘጉት።
ዘፍጥረት 19፥12 “ሁለቱም ሰዎች” ሎጥን አሉት። እኛ ይህን ስፍራ እናጠፋለንና፥ ጩኸታቸው በእግዚአብሔር ፊት ትልቅ ሆኖአልና እናጠፋውም ዘንድ እግዚአብሔር ሰድዶናል።

እንግዲህ ተረጋግተን ልጡ የተራሰ ጉድጓዱ የተማሰ ምርምር ስናረግ “ገብርኤል” ማለት “የአምላክ ሰው” ማለት መሆኑን እና ገብርኤል በሰው አምሳል ስለሚመጣ “ሰው” መባሉን አስረግጠን እና ረግጠን ካስረዳን ዘንዳ “ጂብራኢል እንዴት በሰው አምሳል ይመጣል” ብላችሁ የተቻችሁት ትችት የጨባራ ለቅሶ እና ተስካር ነው፥ ዙሪያ ገቡን ሳትመረምሩ መተቸት እንዲህ ድባቅ ያስገባል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://www.tg-me.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም

BY የሰለምቴዎች ቻናል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/slmatawahi/8838

View MORE
Open in Telegram


የሰለምቴወች ቻናል🥀 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram today rolling out an update which brings with it several new features.The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations.

How Does Bitcoin Mining Work?

Bitcoin mining is the process of adding new transactions to the Bitcoin blockchain. It’s a tough job. People who choose to mine Bitcoin use a process called proof of work, deploying computers in a race to solve mathematical puzzles that verify transactions.To entice miners to keep racing to solve the puzzles and support the overall system, the Bitcoin code rewards miners with new Bitcoins. “This is how new coins are created” and new transactions are added to the blockchain, says Okoro.

የሰለምቴወች ቻናል🥀 from ua


Telegram የሰለምቴዎች ቻናል
FROM USA